ተልዕኳችን በአየርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት ማኅበረሰብ ውስጥ ባህላቸውንና ታሪካቸውን ጠብቀው እንዲዋሃዱ ለማስቻልና ለማበረታታት ነው።ይህ ማኅበረሰብ ለትርፍ ያልቆመ ከመሆኑም በላይ ከማንኛውም የዘር፤ኃይማኖትና ፖለቲካ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም።
Our mission is to empower and inspire all Ethiopians and their relations who live in Ireland to help them integrate into society while maintaining and promoting their values, culture and history. We are non-for profit organization and we DO NOT have racial, religious or political affiliations.